የተስፋ ዳቦ እና የዕዳ ማነቆ፡ የመንግስት ሚድያዎች ሠራተኞች ለቤት ግንባታ ከ1 ቢልዮን ብር በላይ ተበድረው ቢቆጥቡም የቤት መሥሪያ ቦታ እንዳጡ ገለጹ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ የራስን መኖሪያ ቤት ማግኘት ለብዙዎች የዘወትር ህልም እና የህይወት ዘመን ግብ ሆኖ ቆይቷል። ይህንን የዜጎች ህልም እውን ለማድረግ እና በተለይም የመንግስት ሰራተኛውን የኑሮ ጫና ለማቃለል በሚል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመንግስት ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ለ…


