የሱዳን ዜጎችን በመጠቀም በቀን ከ1 ሚልዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ በኤርፖርት በኩል ከሀገር እየወጣ ይገኛል፣ እንዴት?
(መሠረት ሚድያ)- በቦሌ አየር ማረፊያ በኩል የሚገቡ እና የሚወጡ መንገደኞች ላይ የሚደርሱ እንግልቶች እና የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን በተመለከተ ሚድያችን ተከታታይ መረጃዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል።
ለማሳያነት ሚድያችን የቃኘው አንዲት መንገደኛ ህዳር 16/2017 ዓ/ም ከአዲስ አበባ ወደ ዋሽንግተን በነበረ በረራ 40…



