መሠረት ሚድያ ከሀምሌ 1 ጀምሮ በሚተገበረው የመንግስት ሰራተኛ ቅነሳ ዙርያ ለሰራው ዘገባ ኮሚሽነሩ ምላሽ ሰጡ
(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ባሳለፍነው ቅዳሜ ሰኔ 7/2017 ዓ/ም በሰራው አንድ ዘገባው ከጥቂት ወራት በፊት ከፀደቀው የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ጋር ተያይዞ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ሰራተኞች ከሀምሌ 1/2017 ዓ/ም ጀምሮ ከስራቸው ሊሰናበቱ እንደሆነ መዘገቡ ይታወሳል።
በዚህ ዙርያ የፌዴራል ሲቪል ሰር…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


