በኮዬ ፈጬ ሳይት ከ1 ሺህ በላይ እንዲሁም በአራብሳ ሳይት ከ400 በላይ የሚሆኑ የምድር ቤት ሱቆች በአምስት ለተደራጁ የገዢው ፓርቲ ደጋፊዎች በቅርቡ መተላለፋቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ሰሞኑን በከተማው ምክር ቤት ቀርበው ስለ ጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ግንባታና አጠቃላይ የፋይናንስ ሁኔታ ማብራርያ ሰጥተው ነበር።
ይህን ማብራርያ ተከትሎ ግን በከንቲባዋ ንግግርና በምድር ላይ ባለው ተጨባጭ እውነት መካከል ከፍተኛ…


