ኢሚግሬሽን ከሀምሌ 1 ጀምሮ 350 ነባር ሰራተኞቹን አሰናብቶ ከፈለጉ የሸማች ማህበር ውስጥ እንዲሰሩ ወሰነ
(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ከሶስት ቀን በፊት ባወጣው መረጃ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ሰራተኞች ከሀምሌ 1/2017 ዓ/ም ጀምሮ ከስራቸው እንደሚቀነሱ ዘግቦ ነበር። ይህም ከጥቂት ወራት በፊት በፀደቀው የመንግስት የሰራተኞች አዋጅ ምክንያት መሆኑን እና "ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት እንዲፈፅሙ" በሚል መነሻ…



