6 Comments
User's avatar
Mohammed Maru's avatar

እራሱን ለአጭበርባሪዎች በዚህ ልክ ተጋላጭ የሚያደርግ ግለሰብ/ስብስብ ካለ፣በአቋራጭ (በልዩ ትስስር) ለመበልጸግ/የማይገባውን ጥቅም ለማግኘት የሚከጅል ስግብግብ ነው።ስለዚህም ደግ አደረገቻቸው።(አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል ነው ነገሩ) That is how i feel.

Expand full comment
Worku Desalegn's avatar

በጣም የሚገርምመው ሴትዮዋ እንደ ቋሚ አድራሻ ስትጠቀምባቸው የነበሩ የኪራይ አፓርትመንቶች ውስጥ እንደነዋሪ እንድትታይ ህፃናት ልጆችን ጭምር ስታሳትፍ የነበረ ሲሆን በተግባር ግን በየ15 ቀኑ ቦታ ትቀያያይር የነበር መሆኑ ነው!

Expand full comment
Fitih's avatar

ቀጣዩ in africa together በሚል ንግድ ስም የተሰማራ "የተከፈለ ብር የሚገባበት ስም ሳሙኤል" የአባቱ ስም ለጊዜዉ እረሳሁት, ሙሉ ስሙን ከደረሰኝ ላይ ማግኘት እችላለሁ, ገንዘብ የተበላችዉ ባለቤቴ ናት "ተይ ስላት አልሰማ ብላ 😜🤣" በጣም በርካታ ሰልፍ ሁላ ነዉ ያለዉ, 22 አዉራሪስ አልፎ በድሪያ ሞል 5ተኛ ላይ,,, በርካታ ቅሬታ አቅራቢዎች አሉ, ጋርዶቹ በየት በኩል!!

Expand full comment
Won Mat (Amen)'s avatar

ጀግና ናት!

Expand full comment
Anmut Masresha's avatar

ከፐርፐዝ ብላክ ወዲህ ሰው ድጋሚ ከተሸወደ የራሱ ጉዳይ

Expand full comment
The Ethiopian Church Journal's avatar

ተበደልን ለሚሉ አላዝንላቸውም። እነርሱም እንደ እርሷ አግባብ ባልሆነ መንገድ ነው እየሄዱ ያሉት። ለመሆኑ የከፈሏትን ገንዘብ ከየት ነው ያመጡት? ጠ/ሚሩ እና ባለቤታቸውስ በስማቸው ይኸ ሲደረግ ለምን ዝም አሉ? ምንም አይሠወርብንም የሚለው ጸጥታ ጠባቂ እጅ የለበትምና ነው?

Expand full comment