አንዳንድ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የፋርማሲ ግዢ አገልግሎት ሰራተኞች ዜጎች ላይ እየፈፀሙት ያለ የማጭበርበር ድርጊት
(መሠረት ሚድያ)- የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ በሚሰሩ አንዳንድ ምግባረ ብልሹ ሰራተኞች አማካኝነት ዜጎችን የሚያማርሩ ድርጊቶች ተደጋግመው ሲፈፀሙ ይታያሉ።
ይህ ድርጊት እንደ ጤና ተቋማት፣ የትራንስፖርት አገልግሎት እና ሌሎች የመንግስት ወሳኝ አገልግሎት ሰጪዎች ውስጥ ሲከሰት ደግሞ ጉዳዩን ይበልጥ አሳሳ…



