ከሰሞኑ በአፋር እና ትግራይ አጎራባች ላይ በወታደራዊ ስነ-ስርዐት እና ማዕረግ ቀብሩ የተፈፀመው ግለሰብ ማነው? ምን አጋጠመው?
(መሠረት ሚድያ)- በአፋር እና በትግራይ ክልሎች አጎራባች ወሰን ላይ ከሰሞኑ በከፍተኛ ወታደራዊ ስነ-ስርአት እና በክብር የቀብር ስነ-ስርአቱ የተፈፀመው የግለሰብ ማንነትን በተመለከተ አዳዲስ መረጃዎች ይፋ ሆነዋል።
የቀብሩ ስነ-ስርአት ከተፈፀመላቸው ግለሰብ መካከል የራያ ተወላጁ መሀሪ ከላሊ እንደሚገኝበት የተረጋገ…


