ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ወደ መንግስት መስሪያ ቤቶች አገልግሎት ፈልገን ስንሄድ ተያያዥ ላልሆኑ ጉዳዮች በግድ ክፍያ አምጡ እየተባልን ነው በማለት በርካታ ዜጎች ካለፉት ሁለት አመታት ወዲህ ሲያማርሩ ተደጋግሞ ይሰማል።
ለምሳሌ በኮዬ ፈጬ ነዋሪ የሆኑ ዜጎች ግብር ለመክፈል ሲሄዱ ከግብሩ በተጨማሪ ለኮዬ ፈጬ ባህላዊ ፍርድ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


