ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ወደ መንግስት መስሪያ ቤቶች አገልግሎት ፈልገን ስንሄድ ተያያዥ ላልሆኑ ጉዳዮች በግድ ክፍያ አምጡ እየተባልን ነው በማለት በርካታ ዜጎች ካለፉት ሁለት አመታት ወዲህ ሲያማርሩ ተደጋግሞ ይሰማል።
ለምሳሌ በኮዬ ፈጬ ነዋሪ የሆኑ ዜጎች ግብር ለመክፈል ሲሄዱ ከግብሩ በተጨማሪ ለኮዬ ፈጬ ባህላዊ ፍርድ …



