የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ስሉሽን ጋር የነበረውን ውል ማቋረጡና የባንክ ሂሳቦች እንዲታገዱ ማዘዙ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ስሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (Tamcon) ጋር ዲጂታል ሎተሪን በጋራ ለማስኬድ እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 18 ቀን 2024 የፈረመውን የዲጂታል ሎተሪ አሰራር አጋርነት ውል ሙሉ በሙሉ ማቋረጡን የሚድያችን ምንጮች ጠቆሙ።
ይህ የእርምጃ ውሳኔ የ…


