በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በቤቶች ልማት፣ ማስተላለፍ እና አስተዳደር ላይ ቁልፍ ሚና የነበራቸው ሁለት ከፍተኛ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የቤት ማስተላለፍ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ኢ/ር ቶማስ ደበሌ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ከተሾሙ አንድ አመት አልሞላቸውም።
መሠረት ሚድያ ዛሬ የደረሰው መረጃ እንደሚያሳየው ኢ/ር ቶማስ …


